Telegram Group & Telegram Channel
እኔ እና አንተ.......

በዘመን በቅለን ከአንድ ውሃ ፈልቀን፣
በአንዲት ጨረቃ በፀሀይ ምለን፣
እንዳንለያይ ቃል የተጋባን፣
ዘመን ያፈራን አንድ አይነት ነበርን ፤


እኔ እና አንተ

እንደ ውቅያኖስ ሰፍተን የጠለቅን፣
እንደ ክዋክብት ከእልፍ የበዛን፣
እንደ አሸዋ ከቁጥር የላቅን፣
በአንድ ወቅት የነበርን አበቦች ነበርን፣

እኔ እና አንተ

በመኖራችን የተኗኗርን፣
በደስታችን ሀሴት ያደረግን፣
የተለያየን አንድ አይነት ነበርን፣


እኔ እና አንተ

የአለምን ውበት ጠልቀን የቀመስን፣
የነፍስ እስትንፋስ አብረን እፍ ያልን ፣
ከእውነት ጋራ በክንፍ የበረርን፣
ዘመን ያፈራን ውብ ፍሬ ነበርን።

ግን

እኔ እና አንተ አንድ አይነት እንጅ አንድ ስላልሆንን፣
ተሰበረና እህል ውሃችን፣
ደፈረሰብን ባንድ ያፈለቀን ንፁህ ውሃችን፣
ብርሀን ነፈገች ያማማለችን ውብ ጨረቃችን፣
ጥልቁ አሰመጠን ውቅያኖሳችን፤
ድንገት ጠፉብን ክዋክብቶቻችን፣
ጠወለጉብን አበቦቻችን፣
መደሰታችን ለሀዘን ሆነብን፣
ተለያየና እህል ውሃችን፣

ተበታተንን አንድ አይነት እንጅ አንድ ስላልሆንን ።
😉

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/174
Create:
Last Update:

እኔ እና አንተ.......

በዘመን በቅለን ከአንድ ውሃ ፈልቀን፣
በአንዲት ጨረቃ በፀሀይ ምለን፣
እንዳንለያይ ቃል የተጋባን፣
ዘመን ያፈራን አንድ አይነት ነበርን ፤


እኔ እና አንተ

እንደ ውቅያኖስ ሰፍተን የጠለቅን፣
እንደ ክዋክብት ከእልፍ የበዛን፣
እንደ አሸዋ ከቁጥር የላቅን፣
በአንድ ወቅት የነበርን አበቦች ነበርን፣

እኔ እና አንተ

በመኖራችን የተኗኗርን፣
በደስታችን ሀሴት ያደረግን፣
የተለያየን አንድ አይነት ነበርን፣


እኔ እና አንተ

የአለምን ውበት ጠልቀን የቀመስን፣
የነፍስ እስትንፋስ አብረን እፍ ያልን ፣
ከእውነት ጋራ በክንፍ የበረርን፣
ዘመን ያፈራን ውብ ፍሬ ነበርን።

ግን

እኔ እና አንተ አንድ አይነት እንጅ አንድ ስላልሆንን፣
ተሰበረና እህል ውሃችን፣
ደፈረሰብን ባንድ ያፈለቀን ንፁህ ውሃችን፣
ብርሀን ነፈገች ያማማለችን ውብ ጨረቃችን፣
ጥልቁ አሰመጠን ውቅያኖሳችን፤
ድንገት ጠፉብን ክዋክብቶቻችን፣
ጠወለጉብን አበቦቻችን፣
መደሰታችን ለሀዘን ሆነብን፣
ተለያየና እህል ውሃችን፣

ተበታተንን አንድ አይነት እንጅ አንድ ስላልሆንን ።
😉

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/174

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

ሕይወትን በገፅ from ms


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA